በአፍሪካ በጣም ቀርፋፋ የሞባይል ኢንተርኔት ያላባቸው ሀገራት

በአፍሪካ የኢንተርኔት ተደራሽነት እያደገ ቢመጣም የፍጥነቱ ነገር ግን አስቸጋሪ ነው

ሱዳን፣ አንጎላና ካሜሮን በቀርፋፋ የሞባይል ኢንተርኔት ቀዳዎቹ ናቸው ተብሏል

የሞባይል ኢንተርኔት መንቀራፈፍ የአብዛኛው የአፍሪካ ሀገራት ችግር እንደሆነም ስፒድ ቴስት ግሎባል የ2024 የመጀመሪያ ወር ሪፖርቱ ላይ አመላክቷል።

የስፒድ ቴስት ጎላባል በሀገራት ያለውን የሞባይል ኢንተርኔት ፍጥነት በሜጋ ባይት በሰከንድ እና በዓለም ላይ ያላቸውን ደረጃ አስቀምጧል።

በሪፖርቱ መሰረትም በኢትዮጵያ ያለው የሞባይል ኢንተርኔት ፍጥነት በአማካይ 29.70 ሜጋ ባይ በሰከንድ ነው ያለ ሲሆን፤ በዚህ ከዓለም 84ኛ ደረጃ ላይ እንደሚትገኝ አስታውቋል።

በግሎባል ስፒድ ቴስት ሪፖርት መሰረት ከአፍሪካ በጣም ቀርፋፋው የሞባይል ኢንተርኔት ያለባት ሀገር ሱዳን ስትሆን፤ በሱዳን በ4.82 ሜጋ ባይት በሰከንድ ፍጥነት ከአፍሪካ 1ኛ፤ ከዓለም 142ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።

Credit: Al Ain

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *