ሸገር ከተማ በዛሬው እለት በይፋ ወደ ስራ ገብቷል።

ሸገር ከተማ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝደንት አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ አባገዳዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዛሬው እለት በይፋ ስራ መጀመሩ ታውቋል፡፡

ቀድሞ የነበሩ 6 ከተሞችን አንድ በማድረግ በ12 ክፍለ ከተሞች እና በ36 ወረዳዎች የተዋቀረው ሸገር ከተማ በዛሬው እለት ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች በተገኙበት በይፋ ስራ መጀመሩን ኦቢ ኤን ዘግቧል።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *