ቴሌብር ለነዳጅ ድጎማ 189,698 መኪኖችን አስመዝግቧል
የ2007 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ 189,698 ተሸከርካሪዎች በቴሌብር ተመዝግበዋል ። መንግስት የነዳጅ አቅርቦት ማሻሻያ ርምጃዎችን ተግባራዊ ማድረግ ከጀመረ እና ሚኒስቴሩ እና ኢትዮ ቴሌኮም የመግባቢያ ስምምነት ከተፈራረሙ በኋላ ተሽከርካሪዎቹ በዲጂታል ገንዘብ ፕላትፎርም የነዳጅ ድጎማ ለማግኘት መመዝገባቸውን የንግድና ክልል ውህደት ሚኒስቴር አስታውቋል።