የስራና ክህሎት ሚኒስቴር የስራ ዕድልን ለማስፋት ያለመ ስምምነት ከቶፓን ግራቪቲ ግሩፕ ኩባንያ ጋር ተፈራረመ
የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ለስራ አጥ ወገኖች የሥራ ዕድል ለማመቻቸት ያለመ ስምምነት ከቶፓን ግራቪቲ ግሩፕ ኩባንያ ጋር ተፈራረመ። ስምምነቱን የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሀት ካሚል እና የቶፓን ግራቪቲ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጂን ፒየር ተፈራርመዋል። ቶፓን ግራቪቲ ተቀማጭነቱን በተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ያደረገ ሲሆን በህትመት ኢንዱስትሪ ላይ የተሰማራ ኩባንያ እና በበርካታ የዓለም አገራት ቅርጫፎች ያሉት ነው። የስራ እና ክህሎት …
የስራና ክህሎት ሚኒስቴር የስራ ዕድልን ለማስፋት ያለመ ስምምነት ከቶፓን ግራቪቲ ግሩፕ ኩባንያ ጋር ተፈራረመ Read More »