የውጭ ባንኮች ወደ አገር ውስጥ እንዲገቡ እየተከናወነ ያለው ስራ ኢንቨስትመንት ለመሳብ የሚያግዝ ነው – የምጣኔ ሀብት ባለሙያ
የውጭ አገር ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ እየተከናወነ ያለው ስራ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትና የውጭ ባለሀብቶችን ለመሳብ የተሻለ እድል እንደሚፈጥር የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ዶክተር ብርሃኑ ዓለሙ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው 36ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ መስጠታቸው ይታወቃል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢኮኖሚውን አስመልክቶ በሰጡት …
የውጭ ባንኮች ወደ አገር ውስጥ እንዲገቡ እየተከናወነ ያለው ስራ ኢንቨስትመንት ለመሳብ የሚያግዝ ነው – የምጣኔ ሀብት ባለሙያ Read More »