OneStop

ወመዘክር ሰነዶችን በሕገወጥ መንገድ የሚያስወግዱ ተቋማትን ተጠያቂ እንደሚያደርግ አሳወቀ

አስፈላጊ ሰነዶችን በሕገወጥ መንገድ በራሳቸው አልያም በጨረታ የሚያስ ወግዱ ተቋማትን በሕግ አግባብ ተጠያቂ እንደሚያደርግ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጽሐፍት አገልግሎት (ወመዘክር) አስታወቀ። በአሁኑ ወቅት ከ35 በላይ ተቋማት ሰነዶቻቸው በሕጋዊ መንገድ እንዲወገድላቸው ለአገልግሎቱ ጥያቄ ማቅረባቸው ተገልጿል። የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጽሐፍት አገልግሎት የተቋማትን ሰነዶች የማስወገድ ሥራ መጀመሩን አስታውቋል፤ በትናንትናው እለትም የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤትንና የሙገር ሲሚንቶ ሰነዶችን በሕጋዊ መንገድ …

ወመዘክር ሰነዶችን በሕገወጥ መንገድ የሚያስወግዱ ተቋማትን ተጠያቂ እንደሚያደርግ አሳወቀ Read More »

የ2024 ምርጥ 10 የአፍሪካ አየር መንገዶች የትኞቹ ናቸው?

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለተከታታይ 7ኛ ጊዜ የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ ተብሎ ተመርጧል። ስካይትራክስ በመንገደኞች ምርጫ የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገዶችን ዝርዝረ ይፋ አድርጓል በዓለም አቀፍ ደረጃ አየር መንገዶችን የሚገመግመው ስካይትራክስ ድርጅት የዓለም 100 ምርጥ አየር መንገዶችን ዝርዝር በቅርቡ ይፋ አድርጓል። በዘንድሮው የስካይትራክስ ዝርዝር በተለይም የአፍሪካ አየር መንገዶች አስደናቂ አፈጻጸም አሳይተዋል። የመንገደኞች ምርጫ በሚል በተሰየመው የስካይትራክስ ሽልማጽ …

የ2024 ምርጥ 10 የአፍሪካ አየር መንገዶች የትኞቹ ናቸው? Read More »

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በመጪው በጀት ዓመት የ8 ነጥብ 3 በመቶ ዕድገት እንዲያስመዘግብ ግብ ተይዟል- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

በ2017 በጀት ዓመት ሀገራዊ ጥቅል ኢኮኖሚው የ8 ነጥብ 3 በመቶ ዕድገት እንዲያስመዘግብ መታቀዱን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጹ። መንግስት የ2016 በጀት ዓመት የመጨረሻ የ100 ቀናት አፈጻጸምና የ2017 ዕቅድን መገምገሙ ይታወቃል። የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ(ዶ/ር) ለኢዜአ አንደገለፁት በበጀት ዓመቱ ባለፉት 10 ወራት በዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፎች የተመዘገቡ ውጤቶች በዓመቱ የ7 ነጥብ 9 …

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በመጪው በጀት ዓመት የ8 ነጥብ 3 በመቶ ዕድገት እንዲያስመዘግብ ግብ ተይዟል- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) Read More »

ባለፉት 11 ወራት 171 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን ኮሚሽኑ አስታወቀ

ባለፉት11 ወራትት 171 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል። ኮሚሽኑ ሀገራዊ የምጣኔ ሀብት እድገት ያለበትን ደረጃ እንዲሁም የ11 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማና የቀጣይ ቀናት ስራ ክንውንን በሚመለከት ውይይት አካሂዷል። በዚሁ ወቅት የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር አቶ አዘዘው ጫኔ÷ውይይቱ የተሰሩ ስራዎችን አጠናክሮ ለማስቀጠልና ላጋጠሙ ችግሮች መፍትሔ ለማበጀት እንዲሁም ለ2017 የበጀት ዓመት እቅድ ግብዓት ለመሰብሰብ …

ባለፉት 11 ወራት 171 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን ኮሚሽኑ አስታወቀ Read More »

የኢትዮ-ቻይና የንግድና ኢንቨስትመንት ትውውቅ መድረክ እየተካሄደ ነው

የኢትዮጵያ እና የቻይና የንግድና ኢንቨስትመንት ትውውቅ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴዔታ ሃሰን መሃመድ፣ የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው፣ የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የሥራ ሃላፊዎችና የቻይና የንግድ ም/ቤት ልዑክ ተሳትፈዋል። አቶ ሃሰን መሃመድ በዚህ ወቅት እንደገለጹት÷ኢትዮጵያና ቻይና ለረጅም ዓመታት የዘለቀ የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት አላቸው። ሁለቱን ሀገራት ተጠቃሚ የሚያደርግ የንግድና ኢንቨስትመንት …

የኢትዮ-ቻይና የንግድና ኢንቨስትመንት ትውውቅ መድረክ እየተካሄደ ነው Read More »

የሀገር ውስጥ ብድር መጨመር በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ የሚኖረው ተጽዕኖ ምንድን ነው?

ግጭቶች የመንግስት የሀገር ብድር እንዲጨምር አስተዋጽኦ ማድረጋቸዉን ባለሙያዎቹ ተናግረዋል የብድር ጫና፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረት እና የስራ አጥነት ማሻቀብ በአንድ ሀገር ውስጥ የማክሮኢኮኖሚ መዛባት መኖሩን የሚያሳዩ መገለጫዎች መሆናቸውን የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ይናራሉ። ባለሙያዎቹ እንደሚገልጹት በኢትዮጵያ ውስጥ ለአመታት የዘለቀውን የማክሮኢክኖሚ መዛባት ለማስተካከል ስትራቴጂያዊ መፍትሄ ያሻዋል። የኢትዮጵያ የውጭ እና የሀገር ውስጥ አጠቃላይ ብድር 64.36 ቢሊዮን ዶላር መድረሱን የገንዘብ ሚኒስትሩ …

የሀገር ውስጥ ብድር መጨመር በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ የሚኖረው ተጽዕኖ ምንድን ነው? Read More »

ፊንላንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ለማጠናከር ትሰራለች – የአገሪቱ የውጭ ንግድና ልማት ሚኒስትር     

ፊንላንድ ከኢትዮጵያ ጋር በንግድና በኢንቨስትመንት መስክ ያላትን አጋርነት ይበልጥ ለማጠናከር እንደምትሰራ የአገሪቱ የውጭ ንግድና ልማት ሚኒስትር ቪሌ ታቪዮ ገለጹ። የውጭ ንግድና ልማት ሚኒስትር ቪሌ ታቪዮ በዚህ ሣምንት በኢትዮጵያ ይፋዊ ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን ከኢትዮጵያ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል። ይህንንም ተከትሎ ሚኒስትሩ ቪሌ ታቪዮ ኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ አገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ለበርካታ ዓመታት ያስቆጠረ …

ፊንላንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ለማጠናከር ትሰራለች – የአገሪቱ የውጭ ንግድና ልማት ሚኒስትር      Read More »

የነቀምቴ ጉዲና ቱምሳ አይሮፕላን ማረፊያ የበረራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

የነቀምቴ ጉዲና ቱምሳ ዓለም አቀፍ አይሮፕላን ማረፊያ የበረራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ። የአይሮፕላን ማረፊያው የበረራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ የተካሄደው የተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ፣ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዶክተር ዓለሙ ስሜ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አወሉ አብዲን ጨምሮ የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ …

የነቀምቴ ጉዲና ቱምሳ አይሮፕላን ማረፊያ የበረራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ Read More »

የ2017 በጀት 1 ትሪሊየን ብር ገደማ እንዲሆን ተወሰነ

የሚንስትሮች ምክር ቤት በመደበኛ ስብሰባው የ2017 ረቂቅ በጀትን አጽድቋል ከ2016 በጀት ጋር ሲነጻጸር 200 ቢሊዮን ብር ገደማ የሚበልጠው ረቂቅ በጀቱ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተልኳል የሚንስትሮች ምክር ቤት በ34ኛ መደበኛ ስብሰባው የ2017 በጀት አመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ የበጀት አዋጅን አጽድቋል። የ2017 ዓ.ም የፌደራል መንግስት በጀት የአስር ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ አካል የሆነውን የ2016-2018 የልማትና ኢንቨስትመንት …

የ2017 በጀት 1 ትሪሊየን ብር ገደማ እንዲሆን ተወሰነ Read More »

ኤምባሲው በኢትዮጵያ ኢንቨስት የሚያደርጉ የጃፓን ባለሀብቶችን ቁጥር ለማሳደግ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ

ተጨማሪ የጃፓን ባለሀብቶች በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጣና ኢንቨስት እንዲያደርጉ በትኩረት እየሠራ መሆኑን በኢትዮጵያ የጃፓን ኤምባሲ አስታወቀ። በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሺባታ ሂሮኖሪ ጋር የተወያዩት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ፤ የጃፓን ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጣና ኢንቨስት እንዲያደርጉ በትብብር መሥራት እንደሚገባ ገልጸዋል። ለዚህም ኮርፖሬሽኑ ከምንጊዜውም …

ኤምባሲው በኢትዮጵያ ኢንቨስት የሚያደርጉ የጃፓን ባለሀብቶችን ቁጥር ለማሳደግ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ Read More »