የሆቴሎች የኮኮብ ደረጃ ምደባ በአዲስ መልክ ሊሰራ ነው
የሆቴሎች የኮኮብ ደረጃ ምደባ በአዲስ መልክ ሊሰራ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ከመስከረም ጀምሮ ከዚህ በፊት የተሰጠው የኮኮብ ደረጃ ስራ ላይ እንደማይውልም ገልጿል። የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ፤ ሚኒስቴሩ አሁን በሚያደረገው የዳግም ደረጃ ምዘና ሂደት ውስጥ የማያልፉ ሆቴሎች ከዚህ ቀደም የተሰጣቸው የኮኮብ ደረጃ በሕጉ መሰረት የአገልግሎት ጊዜው ያበቃ በመሆኑ እንደሚሰረዝ ተናግረዋል፡፡ ይህ ዳግም ምደባ በዋናነት …