አፕል አይፎን 15ን ይፋ አደረገ!

አፕል የቀጣዩን ትውልድ አይፎን 15ን ዛሬ አስተዋውቋል። አዲስ ይፋ የተደረጉት ሞዴሎች ከዚህ ቀደሙ በተለየ የዩኤስቢ ሲ(USB Type-C) የቻርጀር መሰኪያ የሚኖራቸው እንደሆነ ተገልጿል። የአውሮፓ ህብረት አምና ባወጣው ህግ በአባለ ሃገራቱ የሚመረቱ ሁሉም ስልኮች ተመሳሳይ የዩኤስቢ ፖርት እንዲኖራቸው መባሉ ይታወሳል።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *